Nov 24, 2016

ጾመ ነቢያት


ምንጭ፦ ምህር ደምለው ይነሱ
(በኖርዌይ የቅዱስ ገብርኤል እና የአቡነ ተክለሃማኖት ቤተ ክርስቲያን)
ነቢያት ሰበ ሰማ ኮንዎ  ፈኑ ዴከ ለወላዲ ይብል (ድጓ ስተምህሮ ገጽ ፻፷ /፻፷/) ነቢያት ሰበኩት፤ ምስክርም ሆኑት፤ የባህርይ ንም ጅህን ልን ሉት። 


ይህ የያዝነው ጾም  ጾመ ያት  ይባላልዚህ ነቢያት ስለ ስቶስ መም  የተናገሩትን ትንቢት የቆጠሩትን ናስብበታለን። ጾሙ  ሁልጊዜ በህዳር ጋማ  ተጀምሮ ከልደት  በዓል ንድ ቀን በፊት ያልቃል። ጾመ ነቢያትን የምናስታውሰው ግዚሔር ምላክ በልዩ ጥበቡ  ሰውን ያውና በምሳሌው  ፈጥሮ በተድላ በደስታ ፈጣሪውን  ያመሰገነ በገነት ንዲኖር ወስኖ ብሔር ፈጣሪነቱ የሰም ታዛዥነቱ ይለይበት   በገነት  ካሉ የሚበሉ ፀዋ መካከል   በለስን  ንዳይበላ ፤ቢበላ ሞትን ንደሚሞት (.-፲፩-፲፪)  ስረድቶ ነጻ ፈቃዱን  ሳይጋፋ ምርጫን ሰጥቶ ዛዝን  ሠራለት።   ነግር ግን የሰው ልጅ በመሠሪ ምክረ  ሰይጣን ተታልሎ ታድርግ የተባለውን በለስ በላና ከገነት ተባረረ (.፫፡፳፫-፳፬) የሞት  ሞት ሞተ።ብሔር ምላክ ሥራ ሲጠፋ ይጬክንምና  ለወደቀው የሰው  ልጅ ትወለድ ምወለተ  ወለት ድህክ  ውስተ ርህብ  ትቤዘወ ድንህ ዘንድ  ከልጅ ልጅህ ሰው ሆኜ ወለዳለሁ ንደ ሰው ሕግም ቀስ በቀ ድጋለሁ፤ ንደ ሕጻናት ጡትን ጠባለሁ፣ ድሃለሁም  ሲል የተስፋ ቃልን ሰጥቶት ነበር።
ሾህን ንዲሉ ሰይጣ ካለ ይሲ ተሠውሮ ሰውን ቢያሳስት ወልድም በሰይጣን ድል የተነሳውን ዳምን ሥጋ ለብሶ ሰይጣ ይረታው ዘንድ ወደደ፤ከሶስቱ ካላት ንዱ ወልድ ዳግማዊ መባ መረጠ።ሐዋርያው ቅዱስ  ጳውሎስ ፊተኛው (ቀዳማ) Aዳም ሕያው  ነፍስ ሆነ ተብሎ ተጽፏል፤ኋለኛው  (ዳግማ) ዳም ሕይወትን  የሚሰጥ መንፈስ  ሆነ (1 ቆሮ.1545-46) ንዳለ። ዘመኑ ሲደርስ (5500 ዘመን  ሲፈ)  ቃሉን  ያጥፍ Aምላክ ሙሴ ግን ሠራ፤ነቢያትን ስቶ ትንቢት  ናገረ፤ ሱባኤ ስቆጠረ። ንጉሥ  ወይም  ንድ ገዥ ነገር  ለማናወን  ዋጅ ንዲያውጅ  ከሦሥቱ ካላት ንዱ ወልድ በተለየ  ካሉ መቤታቸን  ከቅድስት ድንግል  ማርያም ለዱን  በነቢ  ዋጅ ስነገረ። ነቢያት  በተረዳ  ነገር  ስለ ወልድ ፍጹም ሰው ፍጹም ምላክ መሆን  ትንቢት መናገራቸውን ከሚያስረዱን ንኳር ንኳ ስኪ ከቅዱስ መጽሐፍ ንመልከት።
  1.           ሰው    ችን ጽዮን ይላል፤ በውስጥዋም ሰው ተወለደ፤ ርሱም ራሱ መሠረ (.865
  2.          እብሔር ከቴማን፣ቅዱሱም  ከፋራን ተራራ ይመጣል (ትን.ንባቆ 33)             
  3. ንቺም ልሔም ኤፍራታ ሆይ ንቺ በይሁዳ ላፋ መካከል ትሆኚ ዘንድ ታናሽ ነሽ ንቺ ግን ወጣጡ ከቀድሞ ጀምሮ ከዘላለም  የሆነ ስራኤል ላይ ገዥ የሚሆ ይወልኛል  (ትን.ሚክያስ 52-3)
  4.  ስለዚህ ጌታ  ምልክት ይሰጣችኋል  ድንግል ትፀንሳ ወንድ ልጅንም ትወልዳለች ስሙንም ማኑኤል ብላ ትጠራዋለች።  ህፃኑ  ክፉን  ለመጥላት  መልካሙንም ለመምረጥ  ሲያውቅ  ቅቤና ማር ይበላል (. ሳይያስ  714-16)
በቤተ ክርስያናችን የምጢር መፈልፈያ ወይም  መፍለቂያ በሆነ ቅኔ ትምህርት   ነቢ  በው ስለ ወልድ  ስለ መቤችን  ቅድስት  ድንግል  ርያ በምሳሌ  የተገለጠላቸውን ወይም  የተናገሩትን በመውሰድ   መዛሙርት  ቅኔ  ይቆጥሩበታል፤ምሥጢር ይፈለፍሉበታል። በተለ  ነቢያት  ምልክትን ሲያደርጉ ወይም  ወደ  ግዚብሔር  ናን  ቅርበው ውን  ወይም  በራ  ያም  በህ የጸሎታቸውን  ወይም  መናቸውን ውጤ  ያዩበት  መቤታችንና  ለጌታ በምሳሌነት  ል። በቀጣዩ ሠንጠረዥ መቤችንና ጌታ መሰሉባቸው  ምሳሌዎች ጥቂቶችን ይመለከቷል።


መቤታችን
ጌታ
ደመና     [ያስ ምሳል ያያት]
ዝናም
መሶብ  [ኤልስን ገበባ]
መና
ፀም/የበግ ጠጉር ባዘቶ/ [ጌዴዎን በምትነት  ያያት]
ጠል
[ሙሴ በደብረ ያያት]
ነበልባ/ሳት
ቀርነ /የዘይት ቀንድ  [ሳሙኤል ዳዊት ለንጉሥነት በቀ ጊዜ የያዘ]
ቅብ መንግሥት
መሰን/በገና    [ዳዊት ፊት ባት]
የበገ ድምፀ ቃና
ማሰሮ     [ልሳ ያሪኮ መራራ ያጠፈጠባ]
ጨው
በትር      [በቤተ መቅደ  ለምልማ ብባ ፍርታ ሮን ]
ጽጌ//ልምላሜ፣ ፍሬ
ኆኅተ ምሥራቅ [ሕዝቅኤል በምሥራቅ ያያት የተዘ /ደጃ]
ሳይፍት ገብቶ ሳይ የወጣው
ንዲህ  ዓይነት  መንገድ ነበር  የጌታ መወለድ  ለነቢ  የታያቸ ይህን  ዓይነት  የምሥ  ፍስሰት ተከተለው ነው የቤተ ክርስያናችን ሊቃውንት በዚህ በጾ ነቢያት   ቅኔውን  ንደ ውሃ የሚያፈስሱት ንደ ጠጅ የሚያንቆረቁሩት።
ጾመ ነቢያት ሲነሳ ከጾሙ ጋማ ልደት በፊት ስለሚገኙት ተከታታይ ሶስት ሁዶ ስያሜ ማንሳት  ተገቢ   ይሆናል።ብሉይን  ከሐዲስ   Aስተባብራና   በምሥጢር   ራቅቃ   ስትጓዝ   የምትኖር  ጥንታዊትና ሐዋርያዊት  ክርስቲናችን ታላቁ  ሊቅ  ቅዱስ  ያሬድ  በመፈስ  ቅዱስ  ቃኝቶ  በደረሰው  ድርሰት ተመርኩዛ ስለ  ወልድ  ሰው  ለመሆን   ወደዚህ   ዓለም   መምጣ   በጾመ   ነቢያት   ጊዜ  ፈጣሪዋን የምታመሰግበት ሶስት ሳምንታትን ማለች። ነዚህም  ስብከት ብርሃንና  ኖላዊ በመባል ይታወቃ ሶስቱም  ጀምሩት  ሁድ ሆኖ ንዳንዳቸው ከጀመሩበት  ሁድ ስከ ቀጣዩ  ሁድ ቅዱስ  ያሬድ በደረሰው   ትምህርትም ይሁን  በድጓው የተመደበላቸው ቀለ  ሲባል ይሰነብታል። ሶስቱም  በዓላት በሚባለው የቤተ ክርስቲያን ቀለም  ንጅ የተለየ  ሥርዓት የላቸውም።በሶስቱም ሁዶች ሥርዓተ ማኅሌት ይደርሳል። በስብከት   በኖላዊ  ትምህርተ  ኅቡዓት  የሚደረስ (በዜ  የሚባ)  ሲሆን  ርሃን  ግን መልክዓ ይደረሳል (በዜማ ይባላ)

.ስብከት

ስብከት የሚል ስያሜ የተሰጠው  ወልዶ መድኅነ ንሰ ምቅ ዓለም ዓለም ሳይጠር የነበረ ዳኝ የሆነ   የባህርይ ልጁን  ንሰብካለን ሲል ቅዱስ  ያሪድ   በድጓው   በደረሰው  መዝሙር  ካህናቱ ይጀምሩና  ሰበክ    ኪያሁ  ንሰብክ      የሚሉ   ቃላትንና   ሐረጎችን የሚያነሱ  ቀለሞችን በዝማቸው ስለሚያካትቱ  ነው
ስብከት ከታህሣሥ  ሰባት ስከ ታህሣሥ ዓሥራ ሶስት ሊወጣ ሊወርድ ይችላል። ከታህሣሥ  ሰባት ወደታች ይወርድም ከታህሣሥ ዓሥራ ሶስ  ወደላይ ጣም። የስብከት  ሁድ መጀመሪያ በታሣሥ ወር መባቻ ወይም  ኤልያስ (ታህሣሥ  )  በሚውልበት የሳምንቱ ቀኖች ሰናል ኤልያስ ሰኞ ቢውል ተከታዩ ሁድ ታህሣሥ ስለሚሆን  ስብከት ታህሣሥ   ይሆናል ማለት ነው።  ስኪ በሠንረዥ ንየው።

ኤልያስ የሚውልበት የሳምንቱ ቀን
ስብከት የሚውልበት
ሰኞ
ታህሣሥ
ሁድ
ታህሣሥ
ቅዳሜ
ታህሣሥ
ዓርብ
ታህሣሥ
ሐሙስ
ታህሣሥ ፲፩
ታህሣሥ ፲፪
ማክሰኞ
ታህሣሥ ፲፫









.ብርሃን

ከስብከት  ሳምንት በኋላ ተከታዩ  ሁድ ብርሃን  ይባላል።ብርሃን መባሉ ቅዲ  ነገረ  Oሪት  ከመ ይመ ወል በስብሐት ዘይዜንዋ ዮን  ቃለ ሥሕ..... ብርሃን  ዘመ  ውስተ ዓለ   ለጽዮን  የምሥራች የሚያበሥር ወልድ በምስጋና ወደዚህ  ዓለም  ንደሚመጣ ስቀድሞ O ተናገረ፤ ርሱም  ወደ  ዓለም  የመ  ብርሃን   ያለ  ዱስ ያሬድ  የደረሰውን ካህናቱ  ዘምሩታል ለብርሃን  መደበው   የቅዳሴ ምስባ   ፈኑ  ብርሃነክ  ወጽድቀከ፤ ማንቱ ይምርሃኒ ወይሰዳኒ  ደብረ መቅደስከ፤ ወውስ ብያቲ ግዚ ንህን ውነትህን  ላክነርሱ  ይምሩኝ ወደ ቅድስናህ ተራራና ወደ ማደሪያህ ይውሰዱኝ፤ወደ ግዚብሔር መሠዊያ ( .423-4) የሚለው  ይሰበካል።ባጠቃላይ በሞት  ጥላ ሥር ተውጦ በኃጢA ተለውሶ ለማ ተጋርዶ የነበረ  ዓለም በወልድ ሰው መሆን የድኅ ብርሃን ፈነጠቀለት የሚል መልክት ተላለፍበታል።

.ኖላዊ

ኖላዊ ማለት ኖለወ ጠበቀ ከሚል ግሥ የወጣ ግብር ጽል ነው ስለዚህ ኖላዊ ማለት ጠባቂ ረኛ ማለት ነው።በኖላዊ ሁድና ስከ ዓርብ ባሉት  ተከታዮቹ ወልድ መድኅን ሊሆን ተበትኖ የነበረ  የሰው ልጅን ሊሰብስብ ወደዚህ  ዓለም  መምጣቱን፤ የማያንቀላፋ ትጉህ  ረኛቱን የሚያነሱ ምንባባት ነበባሉ፤ መዝሙራት   ይዘመሉ። ቅዱስ  ያሬድ  ኖላዊ  ዘመ  ውስተ  ዓለም  ወልዱ  ወቃሉ  ብሔብሔር ልጁ ርሱ ወደዚህ  ዓለም  የመጣ  ቸር ጠባ ነው ሲል በመዝ  ረሰውን ካህናቱ በቁም  ዜማ፣በዝማሜ ፣በጸናጽ በከበሮ ይዘምታል። ቀሳውስቱም በቅዳሴ ጊዜ ከመዝሙረ ዳዊት በሚሰበከው  ምስባክ  ኖላዊሆሙ  ስራኤል ፤ዘይዮሙ  ከመ  ባግዓ  ዮሴፍ፤  ዘይነብር   ኪሩቤል  ስተር  ዮሴፍን  ንደ መንጋ  የምትመራ ስራኤል ጠባቂ  ሆይ ድምጥ፤ በኪሩቤል ላይ የምትቀመጥ        ተገለጥ     (.፸፱-) ያሉ ያዜማሉ፤ ለቱ   መረጡ ብሔር ጠባቂነ/ኖላዊነ/  ከሚያንጸባርቁ  ባባትም በተለይም መድኃታችን ክርስ  በዮሐንስ  ወንጌል ራፍ   ላይ  በጎች  ረኝነት  ንቀጸ  ባግ ያስረው ትምህርት  ለዚህ   ጎልቶ በትምህርትነት ይቀርባል።
ለነቢያት የሩቁን ንዲናገሩ ሀብተ ትንቢትን ያደለ፤ ምሳሌውን   ምሥጢሩን የገለጠ፤ ስከ መጨረሻው በተስፋ  ንዲጸኑ  ጥንካሬን የለገሠ ምላክ  ኛም  ምሥጢሩን  ጥበቡን  ይግለጽልን፤ሰላምን ፍቅርን  በመካከላችን ያስፍን፤ በያዝነው ንድንቀም በሰላም  ንዳስጀመ በሰላም  ያስፈጽ ለብርሃነ ልደቱ ያድርሰን።

ወስብሐት ግዚብሔር

0 comments:

Post a Comment

አስተያየት ወይም መልዕክት ካልዎት፤ ከዚህ በታች ያለውን ሰሌዳ ይጠቀሙ።